የዋና ኦዲተር ሪፖርት እና የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ምላሽ
03.05.2024
የሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ከ2007 ዓም ጀምሮ የፋይናንስ አቅሙን ለማሳደግ በግብርና፣ በሆቴል አገልግሎት፣ በእንጨት ፣ በብረታ ብረት እና በእደ-ጥበብ ዘርፎች የራስ አገዝ የገቢ ማመንጫ ኢንተርፕራይዝ አቋቁሞ በሥራ ላይ ይገኛል ፡፡ ኢንተርፕራይዙታዲያ ለበርካታ ብልሹ አሠራሮች የተጋለጠ ሥለመሆኑ በዉይይት የክዋኔ ኦዲት ሪፖርት ውይይት ላይ ተጠቅሷል ፡፡